በተቋማችን የተከናወኑ የጥናቶች ዝርዝር እና ግኝቶቻቸዉ
(ሙሉ የጥናቱን ሰነድ ለማግኘት የፍትህና ሕግ ጥናትና ምርምር ዘርፍ በ+251-011-646-0918 ይደዉሉልን፡፡)

ፍትሐ ብሔር(9)

ወንጀል(10)

ባህላዊ ፍትህ(8)

ሰብአዊ መብት(4)

ፍትህ አስተዳደር(18)

  1. የፍርድ ቤቶች አሰራርን በተመለከተ የህብረተሰብ ግንዛቤ ቅኝት
  2. የግልግል ዳኝነት በኢትዮጵያ
  3. የሴቶች ተሳትፎ በፌዴራል በፍርድ ቤቶች (ከ1998-2002)
  4. የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የፍትህ አካላት የፍላጎት ዳሰሳ ጥናት
  5. Harmonization of Ethiopia’s law with re-gional and in-ternational in-struments on the rights of the child
  6. የኢትዮጵያ የፍትህ ተቋማት አገልግሎት የሚገኝበት ደረጃ የህዝብ አስተያየት ጥናት
  7. የፌዴራል ፍርድ ቤቶች ጠበቆች ስነ ምግባር ችግሮችና የመፍትሔ ሃሳቦች
  8. ወጥ የሆነ የአስተዳደር ስነ-ስርአት ህግ ባለመኖሩ ያጋጠሙ ችግሮችና መፍትሄዎቻቸው
  9. መደበኛው እና መደበኛ ያልሆነው የፍትሕ ሥርዓት ተጣጥመው ስለሚሄዱበት ሁኔታ
  10. የፍትህ ዘርፉ የሰው ሀብት ምጣኔ
  11. በፌዴራል ፍትሕ ተቋማት ያለ የሕዝብ ተሳትፎ
  12. በፍትህ ዘርፍ ሙስናን መከላከል የሚያስችሉ የፍትህ ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥና አፈፃፀም አመልካቾች
  13. የኢትዮጲያ የፍትህ ዘርፍ የአፈጻጸም መለኪያ አመልካቾች
  14. የፍትህ ተቋማት የአፈጻጸም አመልካቾች
  15. በፌደራል የፍትህ ተቋማት የህግ መረጃ ተደራሽነት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮች
  16. የፍትህ አካላት የህግ ተጠያቂነት የህግ ማዕቀፍና አተገባበሩ
  17. በፌደራል እና በክልሎች የፍትህ ተቋማት በጋራ የተዘጋጀውን የፍትህ ስርአት ማሻሻያ ዕቅድ አተገባበርና ያመጣውን ውጤት ለመቃኘት የተደረገ የዳሰሳ ጥናት
  18. የአዲስ አበባ ማህበራዊ ፍርድ ቤቶች የአሰራር ማሻሻያ ሃሳቦች

ልዩ ልዩ(7)